ኢንስቲትዩቱ ነርስ መረጃ ሰብሳቢ ሥራ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።

ነርስ መረጃ ሰብሳቢ

መስፈርት በነርስነት የተመረቀ/ች እና እና 0 የሥራ ልምድ

የሥራ ቦታው’ አዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ውስጥ ጥናቱ በሚከናወንባቸው ቦታዎች

ደመወዝ’ በድርጅቱ የደመወዝ ስኬል መሠረት

የማመልከቻ ጊዜ’ ከሰኔ 5 እስከ ሰኔ 15 ቀን 2ዐ16

አመልካቾች ተገቢውን የትምህርት ማስረጃ በመያዝ ወደ ኢንስቲትዮቱ በግንባር በመምጣት ማመልከት ወይም በኢሜል አድራሻ hraciph@gmail.com መላክ ይችላሉ፡፡

ለመረጃ ስልክ 0116-390038 ይደውሉ፡፡

አዲስ ኮንቲኔንታል ጤና አጠባበቅ ኢንስቲትዩት
አስቸኳይ የስራ ማስታወቂያ
ኢንስቲትዮቱ ለመረጃ ሰብሳቢነት ሥራ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
መረጃ ሰብሳቢ
መስፈርት’
•የመጀመሪያ ዲግሪ በጤና እና ተዛማጅ በሆኑ ሙያዎች
•በኤሌክትሮኒክስ ዳታ መሰብሰቢያ ዘዴዎች በሞባይልና ታብሌት የዳታ መሰብሰብ ልምድ ያለው
•በመስክ ሥራ ላይ የደም ናሙና የመሰብሰብ ልምድ ያለው
•በመስክ ሥራ ላይ የሰውነት ልኬት በመውሰድ መረጃ መሰብሰብ ልምድ ያለው
የሥራ ቦታው’ አዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ውስጥ ጥናቱ በሚከናወንባቸው ቦታዎች
የቅጥር ሁኔታ’ ጊዜያዊ /ለአንድ ወር/
የማመልከቻ ጊዜ’ ከሰኔ 5 እስከ ሰኔ 15 ቀን 2ዐ16
መስፈርቱን የታሟሉ አመልካቾች ማመልከቻና የትምህርት ማስረጃ በመያዝ በግንባር ማመልከት ወይም በኢሜል አድራሻ hraciph@gmail.com በመላክ ማመልከት ይችላሉ፡፡
ለመረጃ ብቻ 0116-390038

Immediate Vacancy-

We are looking to hire a data collector for a short-term period

Required Qualifications:

  • At least first degree in health-related field.
  • Having practical experiences in electronic data collection including use of mobile/tablet applications
  • Experience in anthropometric measurement
  • Experience in field blood sample collection

Work place: Addis Ababa

Duration – One month

Payment:  as per the organization’s scale

  • Interested applicants can send CV by email to: hraciph@gmail.com or submit in person.
  • Deadline for application is 22 June 2024