አዲስ ኮንቲኔንታል የጤና አጠባበቅ ኢንስቲትዩት ለሚያከናውነው የጥናትና ምርምር ሥራ ከዚህ በታች በተጠቀሰው የሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።

የሥራ መደቡ መጠሪያ‘ የምርምር ነርስ(Study Nurse)

የትምህርት ዝግጅት‘ በሚድዋይፈሪ/በነርሲግ ዲግሪ እና ተዛማጅ የሥራ ልምድ ያላት/ያለው  ቢሆን/ቶን ይመረጣል፡፡

የሥራ ቦታው፣ አዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ እና ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ      በሚገኙት ጥናቱ በሚከናወንባቸው ጤና ጣቢያዎች

አመልካቾች ተገቢውን የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ በኢሜል አድራሻ    hraciph@gmail.com በመላክ ወይም ወደ ኢንስቲትዮቱ በግንባር በመምጣት እስከ ጥቅምት 13 ቀን፡ 2ዐ17 ድረስ ማመልከት ይችላሉ፡፡

አድራሻ’ አያት ከደራርቱ አደባባይ ወደ ለገጣፎ በሚወስደው መንገድ ላይ  ዳሽን ባንክ አያት ቅርንጫፍ ያለበት ሕንፃ

ለመረጃ ስልክ 0116-390038 ይደውሉ፡፡

አዲስ ኮንቲኔንታል ጤና አጠባበቅ ኢንስቲትዩት