Job opportunity

Research Assistant position

(duration: 3 months)

We are seeking a motivated research assistant to support our initiatives in sustainable food systems, with a particular focus on urban farming and poultry management. The Research Assistant will provide technical and operational support to research activities, data collection, and field interventions related to urban farming and poultry.

Key responsibilities

  • Assist in research design, data collection, and analysis.
  • Document urban farming and poultry activities, including lessons learned.
  • Support training sessions, workshops, and field visits.
  • Prepare reports, presentations, and knowledge products.
  • Liaise with community members, schools, and partners to facilitate activities.

Required Qualifications

  • Bachelor’s degree in agriculture or veterinary
  • Experience in urban farming and/or poultry activities
  • Excellent communication skills in English and Amharic (other local languages an asset).
  • Proficiency in Microsoft Office

Key Competencies

  • Practical problem-solving and organizational skills.
  • Interest in sustainable food systems and community-based interventions.
  • Ability to work independently and take initiative

How to Apply

Interested applicants should submit a letter of motivation, an updated CV, and copies of relevant credentials and licenses to hraciph@gmail.com as soon as possible.

 

Deadline: Recruitment will close once a suitable candidate is identified. Early applications are strongly encouraged.


ሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም

አዲስ ኮንቲኔንታል የጤና አጠባበቅ ኢንስትቲዩት (አኮጤአኢ) በአዲስ አበባ ለሚያከናውነው ጥናት ከዚህ በታች ለተጠቀሰው ሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ  ለመቅጠር ይፈልጋል።

የሥራ መደቡ’ የምርምር ነርስ

ተፈላጊ መስፈርት’

  • የትምህርት ዝግጅት’ በሚድዋይፈሪ/ በነርሲንግ ዲግሪ ያላት
  • የሥራ ልምድ’ በህፃናት እድገት ክትትል እና ምዘና ላይ ቢያንስ የአንድ አመት የስራ ልምድ ያላት ቢሆን ይመረጣል ወይም እንደተጨማሪ ነጥብ ይያዛል
  • ጾታ፡ ሴት

የቅጥሩ ዓይነት’  የኮንትራት ቅጥር እንደአስፈላጊነቱ የሚታደስ

ደመወዝ’  በኢንስቲትዩቱ የደመወዝ ስኬል መሠረት

የማመልከቻ ጊዜ’ ከሚያዝያ 26 እስከ ግንቦት 8 ቀን 2ዐ18 ዓ.ም ሲሆን ተፈላጊውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ማመልከቻ ደብዳቤ፣ ሲቪ(CV) እና

የትምህርት ማስረጃችሁን በመያዝ በአካል በመቅረብ ማመልከት ወይም በኢሜል አድራሻ hraciph@gmail.com በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

በአካል የምታመለክቱ አመልካቾች በሥራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2:30 እስከ 11፡00 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ከ2:30 እስከ 6:00 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 003 ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡   
 ለመረጃ ስልክ 0955333339/0116-390000 መደወል የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡